"ልናገለግልዎ ቆርጠን ተነስተናል!"

የኛ ማይክሮ ፋይናንስ አ.ማ የተመሰረተው የላቀ የሞያ እና ከፍተኛ ጥራት ያለው የፋይናንስ አገልግሎት ለሚፈልጉ ግለሰቦችና በአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራየዝ ለታቀፉ ህጋዊ ማህበሮች በመስጠት ለሀገር ኢኮኖሚ ዕድገት የበኩሉን አስተዋጽኦ በማበርከት ሀብት ለመፍጠርና ትርፍ ለማግኘት ነው፡፡

“የኛ ለሁሉም!”

ራዕይ

“በ2030 በኢትዮጵያ ውስጥ ግንባር ቀደም እና አካታች ማይክሮ ፋይናንስ ተቋም መሆን”

“የኛ ለሁሉም!”

ተልዕኮ

ለጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ዘላቂ ፣ ፈጣን ፣ ዘመናዊ እና ተመራጭ የፋይናንስ አገልግሎት መስጠትና ለዜጎች የሥራ ዕድል ፈጠራን መደገፍ ነው፡፡

“የኛ ለሁሉም!”

እሴቶች